ዋና ገጽ
አወቃቀራችን
ከፍተኛ አመራሮች
ኢዜማን ለምን ይመርጣሉ?
ዐቢይ መልዕክቶች
ስራ አስፈጻሚ
ዕጩዎች
በሀገራችንበተደጋጋሚእየተከሰተያለውንማንነትላይያተኮረግድያንበተመለከተከኢዜማየተሰጠመግለጫ
4/2/2021 3:34:09 AM
ፒዲኤፍ ዳውንሎድ
ባለፉትሦስትዓመታትበተለያዩየሀገራችንአካባቢዎችበተለይምበኦሮሚያእናበቤኒሻንጉልጉምዝክልልዜጎችበማንነታቸውእየተለዩበአሰቃቂሁኔታበተደጋጋሚጥቃትሲደርስባቸውቆይቷል።በአጣዬናበሌሎችምአካባቢዎችተመሳሳይድርጊቶችየተፈፀሙሲሆንሁሉምዜጎችበሕይወትየመጠበቅእናበሁሉምየሀገራችንአካባቢዎችበነፃነትየመንቀሳቀስ፣ኑሮየመመስረትእናየመሥራትሰብዓዊመብትእንዳላቸውበኢፌዴሪሕገመንግሥትየተደነገገመብትመሆኑይታወቃል።ነገርግንይህመብትከምንምነገርበላይሊከበርላቸውየሚገቡዜጎችበተደጋጋሚበተከሰቱትማንነትተኮርጥቃቶችውድሕይወታቸውንሲያጡ፣አካላቸውሲጎልእናከቤትንብረታቸውሲፈናቀሉቆይተዋል።ንፁሃንላይየሚደርሰውማንነትተኮርጥቃትመብታቸውንየሚጥስብቻሳይሆንአሰቃቂእናዘግናኝበሆነሁኔታየሚፈፀምመሆኑእጅግልብየሚሰብርእናበሰብዓዊፍጡርየሚፈፀምመሆኑንለማመንየሚያስቸግርአድርጎታል። [.....ሙሉውን ለማንበብ የተያያዘውን ፋይል ያውርዱ]