ዋና ገጽ
አወቃቀራችን
ከፍተኛ አመራሮች
ኢዜማን ለምን ይመርጣሉ?
ዐቢይ መልዕክቶች
ስራ አስፈጻሚ
ዕጩዎች
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሲያዘጋጃቸው ከቆየው ፖሊሲዎች መካከል በ4ቱ ላይ ነገ እሁድ ታኅሣሥ 18 ቀን 2013 ዓ.ም በዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማሪያም አዳራሽ ያደርጋል፡፡
12/26/2020 7:26:19 AM
ፒዲኤፍ ዳውንሎድ
በአውደ ጥናቱ ላይ ለውይይት የሚቀርቡት 4 ፖሊሲዎች የጤና (የብሔራዊ የጤና መድህን ስርዓትን ያካተተ)፣ የአካል ጉዳተኞች ፖሊሲ፣ የሥርዓተ-ፆታ ፖሊሲ እና የሠራተኞችና የሙያ ማኅበራት ፖሊሲ ናቸው፡፡ በአውደ ጥናቱ ላይ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮችና የተለያዩ ባለድርሻዎች ይገኛሉ፡፡