ዋና ገጽ
የፖሊሲዎች ዝርዝር
ርዕስ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሲያዘጋጃቸው ከቆየው ፖሊሲዎች መካከል በ4ቱ ላይ ነገ እሁድ ታኅሣሥ 18 ቀን 2013 ዓ.ም በዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማሪያም አዳራሽ ያደርጋል፡፡
መግለጫ:
በአውደ ጥናቱ ላይ ለውይይት የሚቀርቡት 4 ፖሊሲዎች የጤና (የብሔራዊ የጤና መድህን ስርዓትን ያካተተ)፣ የአካል ጉዳተኞች ፖሊሲ፣ የሥርዓተ-ፆታ ፖሊሲ እና የሠራተኞችና የሙያ ማኅበራት ፖሊሲ ናቸው፡፡ በአውደ ጥናቱ ላይ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮችና የተለያዩ ባለድርሻዎች ይገኛሉ፡፡
ቀን:
12/26/2020 8:12:43 AM
ይመልከቱ:
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሲያዘጋጃቸው ከቆየው ፖሊሲዎች መካከል በ4ቱ ላይ ነገ እሁድ ታኅሣሥ 18 ቀን 2013 ዓ.ም በዋና ጽሕፈት ቤቱ መስፍን ወልደማሪያም አዳራሽ ያደርጋል፡፡